ከደራሲያን ዓምባ

Monday, February 3, 2014

የሃይማኖት አስተማሪዎች በአንድ የስነ ጥበብ ዝግጅት ያደረጉት አዝናኝ ንግግር

በቅርቡ በተዘጋጀ የስነ ጽሁፍ ዝግጅት ላይ የተገኙት የሃይማኖት አስተማሪዎች ከሃይማኖት ውጪ የሆኑ ርእሶች ላይ ሃሳባቸውን ያካፈሉ ሲሆን መጋቢ ሃዲስ እሸቱ ስለ ባህል እና ዘመናዊነት አዝናኝ ንግግር ሲያቀርብ ዲያቆን ዳንኤል ደግሞ አንድ የዩንቨርስቲ መምህር የሚል አነቃቂ ስነ ጽሁፉን አካፍሎ ነበር። ይመልከቱት …
የሃይማኖት አስተማሪዎች በአንድ የስነ ጥበብ ዝግጅት ያደረጉት አዝናኝ ንግግር

No comments:

Post a Comment